Back to all opportunities
NIB CANDY FACTORY PLC
Verified
ሹፌር
Addis Ababa - ethiopia
full-time
permanent
Posted
13 hours ago
Experience
3 Years
Salary
ETB 12,000
Deadline
Aug. 29, 2026 (12 days left)
የስራ ዝርዝር
የስራ ዓይነት:
ሹፌር
ብዛት:
2
ድርጅት:
ንብ ከረሜላ ፋብሪካ
የቅጥር ሁኔታ:
ቋሚ
የስራ ቦታ:
አዲስ አበባ
ደሞዝ:
12,000 ብር
ኃላፊነቶች
ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ሰራተኞችን በሚፈለገው ቦታ ማድረስ።
የተሽከርካሪ ሙሉ አካል መጠበቅና ንፅህናን፣ የሰርቪስ ማድረጊያ ጊዜን እና መደበኛ ጥገና በወቅቱ መከናወኑን መከታተል።
የኢንሹራንስ፣ የሶስተኛ ወገን እና የትራፊክ ህጎችን የሚያከብር።
ሰዓት አክባሪ እና የድርጅቱን ሚስጥሮች የሚጠብቅ።
መስፈርቶች
በግል ወይም በመንግስት ድርጅቶች በሹፌርነት ከ1 ዓመት በላይ ልምድ ያለው።
ትክክለኛ የመንጃ ፍቃድ (ህዝብ 1 ወይም 3ኛ) ያለው።
ንጹህ የአደጋ መዝገብ ያለው።
በጣም ጥሩ የስራ ግንኙነት እና የንግግር ችሎታ ያለው።
በቂ ዋስ ማቅረብ የሚችል።
How to Apply
ማመልከቻ መረጃ
አመልካቾች የስራ ልምድና ማስረጃችሁን በመያዝ እስከ ነሐሴ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኢሜል አድራሻ
መላክ ትችላላችሁ። ወይም ከውንጌት አደባባይ ወደ አስኮ በሚወስደው መንገድ በሚገኘው ንብ ከረሜላ ፋብሪካ ዋናው መስሪያ ቤት በአካል ማመልከት ይቻላል።
ማስታወሻ
አመልካቾች ድርጅቱ በሚገኝበት አቅራቢያ የሚኖሩ ቢሆኑ ይመረጣል።
Apply for this Job