Job Requirement
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ: ከታወቀ ዩኒቨርስቲ/ኮሌጅ በኤሌክትሪካል ምህንድስና በድግሪ/ዲፕሎማ የተመረቀ/ች የስራ ልምድ ከተመሳሳይ ቆዳ ፋብሪካ በተለያዩ የኤሌክትሪሽያን የስራ መደቦች ላይ ቢያንስ 2/4 ዓመትና በላይ የስራ ልምድ ያለው/ያላት
ደመወዝ: በስምምነት
የስራ ቦታ: ባህርዳር
How to Apply
የወጣውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ለተከታታይ 7 የስራ ቀናት ውስጥ ከስር ባለው አድራሻ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የመመዝገቢያ ቦታ: ባህር ዳር አንበሳ ቆዳ ፋብሪካ ጎርደማ ት/ቤት እልፍ ብሎ ወደ ዕግር በር ማርያም ቤተ ክርስቲያን መግቢያ መንገድ ባለው የአንበሳ ቆዳ ፋብሪካ ግቢ ውስጥ አስተዳደር ፀሐፊ ቢሮ፡፡
ስልክ ቁጥር፡- 0114-71-54-54 ወይም 0114-71-69-97 ወይም በኢሜል አድራሻችን [email protected]
SHARE THIS JOB