Title |
የልዩ ሃገር አቋራጭ ትራንስፖርት ስምሪትና አስተዳደር ቡድን መሪ |
Company |
PUBLIC SERVICE TRANSPORT SERVICE |
Requirnment |
ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት: በትራንስፖርት ማኔጅመንት፣ በትራንስፖርት ኢኮኖሚክስ፣ በአርባን ማኔጅመንት፣ በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን፣ በኢኮኖሚክስ፣ በኢንጂነሪንግ መስኮችና በመሳሰሉት ቢ.ኤ/ቢ.ኤስ.ሲ ወይም ኤም.ኤ/ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ
አግባብነት ያለው የስራ ልምድ: ኢንጂነሪንግ ላልሆነ 6/4 ዓመት፣ ለኢንጂነሪንግ 5/3 ዓመት ሆኖ ከዚህ ውስጥ 3 ዓመት አግባብነት ባለው ሙያ ኃላፊነት የሠራ/ች
|
Experiance required (years) |
3 |
How to apply |
ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የመመዝገቢያ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡3ዐ-11፡3ዐ ሰዓትበመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የመመዝገቢያ ቦታ፡- ሚክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የአገልግሎቱ ዋና መ/ቤት የሰው ሃብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ
የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ ሆኖ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ፤
ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በአገልግሎቱ የውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፤
አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ 6 ወር ያላለፈው የስነ-ምግባር መግለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115504564
የፐብሊክ ሠርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት
SHARE THIS JOB
|
Place of work |
Addis Ababa |
Employment type |
Full Time |
Email |
|
Phone number |
0115504564 |
Apply before |
Tuesday, May 30, 2023 |
Compensation |
As per Company Scale |
Post date |
Friday, May 26, 2023 |
Quick Apply |
not applicable |
more information |
Source |