New Agent mode

የትምህርት ቤቶች ሱፐርቫይዘር

Apply Before
Jul 09, 2026
Place of work
Addis Ababa
Employment type
Full Time
Experiance required (years)
6
Compensation
Negotiable

Requirnment

  • Job Requirement
  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ: ማስተርስ ዲግሪ በትምህርት እቅድና ሥራ አመራር ወይም በትምህርት
  • የሥራ ልምድ: በሥራ መደቡ 6 ዓመት እና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ላት
  • ደመወዝ: በስምምነት
  • የስራ ቦታ: ቀራኒዮ ት/ቤት
  • How to Apply
  • ከላይ የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ማስታወቂያዉ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 7/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት አራት ኪሎ ወ.ወ.ክ.ማ አጠገብ በሚገኘው አልፋ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ የሰው ሐብትና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር
  • 107 በአካል እየቀረባችሁ የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን ማስረጃ በመያዝ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር: 011
  • 4 66
  • 92
  • 12
  • SHARE THIS JOB

How to apply

  • ከላይ የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ማስታወቂያዉ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 7/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት አራት ኪሎ ወ.ወ.ክ.ማ አጠገብ በሚገኘው አልፋ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ የሰው ሐብትና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር
  • 107 በአካል እየቀረባችሁ የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን ማስረጃ በመያዝ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር: 011
  • 4 66
  • 92
  • 12
  • SHARE THIS JOB
Posted: Jul 02, 2026
An error has occurred. This application may no longer respond until reloaded. Reload 🗙