New Agent mode

የትራንስፖርት ስምሪት ኃላፊ

Apply Before
Jul 02, 2026
Place of work
Addis Ababa
Employment type
Full Time
Experiance required (years)
4
Compensation
Attractive

Requirnment

  • Job Requirement
  • የትምህርት ደረጃ ፡ በትራንስፖርት ማኔጅመንት፣በኮሜርስ፣ በሎጅስቲክስ ወይም በተዛማጅ የቢዝነስ መስክ የተመረቀ/ች።
  • የሥራ ልምድ ፡ በኃላፊነት መደብ ላይ ከ4 ዓመት በላይ የሰራ/ች፣በደረቅ ጭነት ትራንስፖርት ኦፕሬሽን ላይ ሰፊ ልምድ ያለው/ላት (የተሽከርካሪዎች ስምሪት፣ የደህንነት ቁጥጥር፣የአሽከርካሪዎች አስተዳደር እና የደንበኞች አያያዝ ላይ ክህሎት ያለው/ላት)።
  • ጾታ ፡ ወንድ ወይም ሴት
  • ደሞዝ ፡ በስምምነት (ማራኪ)
  • How to Apply
  • ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 7 የሥራ ቀናት ውስጥ፣የማይመለስ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ቡና ቦርድ ሙለጌ ህንጻ ላይ ቢሮ ቁጥር 622 ቀርባችሁ ወይም ቴሌግራም ቁጥር በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
  • ስልክ ቁጥር፡ 0930 17 66 07
  • SHARE THIS JOB

How to apply

  • ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 7 የሥራ ቀናት ውስጥ፣የማይመለስ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ቡና ቦርድ ሙለጌ ህንጻ ላይ ቢሮ ቁጥር 622 ቀርባችሁ ወይም ቴሌግራም ቁጥር በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
  • ስልክ ቁጥር፡ 0930 17 66 07
  • SHARE THIS JOB
Posted: Jun 25, 2026
An error has occurred. This application may no longer respond until reloaded. Reload 🗙