Job Requirement
የትምህርት ደረጃ : በአፈር ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ ወይም በተዛማጅ መስክ ዲፕሎማ፤ ወይም በሲቪል ኢንጂነሪንግ ወይም በተዛማጅ መስክ ቢኤስሲ (BSc) ዲግሪ
ልምድ : ለዲፕሎማ 3 ዓመት / ለዲግሪ 1 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ
ጾታ : ወንድ/ሴት
ብዛት : 7
ደመወዝ ፡ በስምምነት
ቦታው : የፕሮጀክት ሳይት
How to Apply
አጠቃላይ መስፈርቶች:
በመንገድ ግንባታ ወይም በክትትል ረገድ ተገቢ የሆነ የስራ ልምድ ያለው ተመራጭ ነው፡፡
ፍላጎት ያላቸው አመልካቾች ወቅታዊ የሆነ የስራ ልምድ ማስረጃቸውን በኩባንያው ዋና ቢሮ በአካል ማቅረብ ትችላላችው፡፡
ማመልከቻችውን በቴሌግራም ቁጥር: +251 998148831 መላክ ትችላላችው ወይም በስልክ ጥሪ አማራጭ ቁጥር 251915497520 ላይ በመደወል መመዝገብ ይችላሉ ፡፡
የማመልከቻ ቀነ ገደብ: ሐምሌ 30.2018
ማመልከቻ ቦታ ፡ ከአያት ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ ክብረ ደመና ሳይደርስ፡፡
ማሳሰቢያ : ሴት አመልካቾች በጣም ይበረታታሉ፡፡
SHARE THIS JOB