New Agent mode

አፈር ላቦራቶሪ ቴክኒሻን (Soil/Laboratory Technician)

Apply Before
Aug 06, 2026
Place of work
Addis Ababa
Employment type
Full Time
Experiance required (years)
1
Compensation
Negotiable

Requirnment

  • Job Requirement
  • የትምህርት ደረጃ: በአፈር ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ ወይም በተዛማጅ መስክ ዲፕሎማ፤ ወይም በሲቪል ኢንጂነሪንግ ወይም በተዛማጅ መስክ ቢኤስሲ (BSc) ዲግሪ
  • ልምድ: ለዲፕሎማ 3 ዓመት / ለዲግሪ 1 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ
  • ጾታ: ወንድ/ሴት
  • ብዛት: 7
  • ደመወዝ ፡ በስምምነት
  • ቦታው: የፕሮጀክት ሳይት
  • How to Apply
  • አጠቃላይ መስፈርቶች:
  • በመንገድ ግንባታ ወይም በክትትል ረገድ ተገቢ የሆነ የስራ ልምድ ያለው ተመራጭ ነው፡፡
  • ፍላጎት ያላቸው አመልካቾች ወቅታዊ የሆነ የስራ ልምድ ማስረጃቸውን በኩባንያው ዋና ቢሮ በአካል ማቅረብ ትችላላችው፡፡
  • ማመልከቻችውን በቴሌግራም ቁጥር: +251 998148831 መላክ ትችላላችው ወይም በስልክ ጥሪ አማራጭ ቁጥር 251915497520 ላይ በመደወል መመዝገብ ይችላሉ ፡፡
  • የማመልከቻ ቀነ ገደብ: ሐምሌ 30.2018
  • ማመልከቻ ቦታ ፡ ከአያት ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ ክብረ ደመና ሳይደርስ፡፡
  • ማሳሰቢያ: ሴት አመልካቾች በጣም ይበረታታሉ፡፡
  • SHARE THIS JOB

How to apply

  • አጠቃላይ መስፈርቶች:
  • በመንገድ ግንባታ ወይም በክትትል ረገድ ተገቢ የሆነ የስራ ልምድ ያለው ተመራጭ ነው፡፡
  • ፍላጎት ያላቸው አመልካቾች ወቅታዊ የሆነ የስራ ልምድ ማስረጃቸውን በኩባንያው ዋና ቢሮ በአካል ማቅረብ ትችላላችው፡፡
  • ማመልከቻችውን በቴሌግራም ቁጥር: +251 998148831 መላክ ትችላላችው ወይም በስልክ ጥሪ አማራጭ ቁጥር 251915497520 ላይ በመደወል መመዝገብ ይችላሉ ፡፡
  • የማመልከቻ ቀነ ገደብ: ሐምሌ 30.2018
  • ማመልከቻ ቦታ ፡ ከአያት ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ ክብረ ደመና ሳይደርስ፡፡
  • ማሳሰቢያ: ሴት አመልካቾች በጣም ይበረታታሉ፡፡
  • SHARE THIS JOB

Contact Information

Posted: Jun 25, 2026
An error has occurred. This application may no longer respond until reloaded. Reload 🗙