- Job Requirement
- የትምህርት ደረጃ: 6ተኛ ክፍል/5ተኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ወይም በአዲሱ ህዝብ 3፣8ኛ ክፍል/4ተኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ወይም በአዲሱ ህዝብ 3
- የስራ ልምድ: 5ዓመት ልምድ ያለው/ያላት
- ደረጃ: VIII
- ልዩ ስልጠና: 5ኛ/4ኛደረጃ/ህዝብ 3
- ደመወዝ፡ 18,266.00
- How to Apply
- ማሳሰቢያ ፡
- የመመዝገቢያ ቀን፡
- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡3ዐ
- 11፡3ዐ ሰዓት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
- የመመዝገቢያ ቦታ፡
- ሜክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የአገልግሎቱ ዋና መ/ቤት ሆኖ የሰው ሃብት አስተዳደርና ልማት ቡድን ቢሮ ቁጥር 33
- የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ ማለትም ከላይ ከተጠቀሰው የስራ መደብ ላይ የሰራ/ች ሆኖ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ፣
- ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በአገልግሎቱ የውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፤
- የስራ ልምድ የሚጠይቁ የስራ መደቦች አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ 6 ወር ያልሞላው የስነ
- ምግባር መግለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡ እንዲሁም ፋይዳ መታወቂያ ኮፒ ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
- ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115504564
- የ ፐብሊክ ሠርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት
- SHARE THIS JOB
New Agent mode
ፐብሊክ ባስ ካፒቴን
Apply Before
Jun 29, 2026
Place of work
Addis Ababa
Employment type
Full Time
Experiance required (years)
5
Compensation
15.000 Br ~ 20.000 Br
Requirnment
How to apply
- ማሳሰቢያ ፡
- የመመዝገቢያ ቀን፡
- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡3ዐ
- 11፡3ዐ ሰዓት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
- የመመዝገቢያ ቦታ፡
- ሜክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የአገልግሎቱ ዋና መ/ቤት ሆኖ የሰው ሃብት አስተዳደርና ልማት ቡድን ቢሮ ቁጥር 33
- የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ ማለትም ከላይ ከተጠቀሰው የስራ መደብ ላይ የሰራ/ች ሆኖ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ፣
- ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በአገልግሎቱ የውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፤
- የስራ ልምድ የሚጠይቁ የስራ መደቦች አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ 6 ወር ያልሞላው የስነ
- ምግባር መግለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡ እንዲሁም ፋይዳ መታወቂያ ኮፒ ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
- ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115504564
- የ ፐብሊክ ሠርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት
- SHARE THIS JOB