- Job Requirement
- የት/ደረጃና ዓይነት: የመጀመሪያ ዲግሪ በሎጂስቲክስና ሰፕላይ ማኔጅመንት/ፕሮኩዩርመንት/ስፕላይ ቼይን ማኔጅመንት/ ሰፕላይ ማኔጅመንት/ፕሮኪዩርመንት እና ሴልስ ማኔጅመንት/ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን/አካውንቲንግ ማኔጅመንት /ማኔጅመንት ወይም ሌላ ተዛማጅ የት/ት መስክ
- የሥራ ልምድ: 8 ዓመት ተዛማጅነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው ሆኖ ERP System አጠቃቀም ሙሉ ዕውቀት ያለው ፣ የኮንስትራክሽን ድርጅቶች መለዋወጫ ስቶር ላይ አራት ዓመት በላይ የሰራ
- ብዛት: 1
- የቅጥር ሁኔታ: ቋሚ
- ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል
- የስራ ቦታ: አዲስ አበባ
- How to Apply
- ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በዋናው መ/ቤት 2ኛ ፎቅ የሰው ኃይል አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 14 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡
- አድራሻ: ቦሌ መሰናዶ ት/ቤት ጎን በእምነት ሬስቶራንት አጠገብ ፤ኦሮሚያ ኢንተርናሽንል ባንክ ጨፌ ቅርንጫፍ ያለበት፤ ጂ.ቲ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
- የስልክ ቁጥር 0116621182 ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
- SHARE THIS JOB
New Agent mode
ሲኒየር ፕሮፐርቲ አድሚኒስትሬሽን ኦፊሰር
Apply Before
Jun 26, 2026
Place of work
Addis Ababa
Employment type
Full Time
Experiance required (years)
8
Compensation
As per Company Scale
Requirnment
How to apply
- ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በዋናው መ/ቤት 2ኛ ፎቅ የሰው ኃይል አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 14 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡
- አድራሻ: ቦሌ መሰናዶ ት/ቤት ጎን በእምነት ሬስቶራንት አጠገብ ፤ኦሮሚያ ኢንተርናሽንል ባንክ ጨፌ ቅርንጫፍ ያለበት፤ ጂ.ቲ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
- የስልክ ቁጥር 0116621182 ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
- SHARE THIS JOB