New Agent mode
Apply Before
Jun 01, 2026
Place of work
Addis Ababa
Employment type
Full Time
Experiance required (years)
4
Compensation
Negotiable
Requirnment
Job Requirement
ተፈላጊ የት/ት ደረጃ : በመጀመሪያ ድግሪ ወይም በዲፕሎማ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ የተመረቀ፤
የስራ ልምድ : በመጀመሪያ ድግሪ አራት ዓመት የሰራ/ች/ በዲፕሎማ ከሆነ ደግሞ ሶስት ዓመት የሰራ/ች/፤
ፆታ : አይለይም
ዕድሜ: ከ35 ዓመት በላይ የሆነ
የቅጥር ሁኔታ : በቋሚነት
ደመወዝ : በስምምነት
How to Apply
የመመዝገቢያ ቦታ : በማህበሩ ፅ/ቤት
የምዝገባ ቀን : ይህ ማስታዎቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አምስት ተከታታይ የስራ ቀናት ይሆናል።
ማሳሰቢያ : በተመሳሳይ የነዋሪዎች ማህበር በስራ አስኪያጅነት የሰራ ቢሆን ይመረጣል።
አድራሻ : ላምበረት መናህሪያ ከሥራና ክህሎት ሚ/ር መ/ቤት ጎን በሚገኘው ኮንዶሚኒየም።
ለበለጠ መረጃ : በስልክ ቁጥር 0116-68-38-38 መደወል ይቻላል።
SHARE THIS JOB
More...
How to apply
የመመዝገቢያ ቦታ : በማህበሩ ፅ/ቤት
የምዝገባ ቀን : ይህ ማስታዎቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አምስት ተከታታይ የስራ ቀናት ይሆናል።
ማሳሰቢያ : በተመሳሳይ የነዋሪዎች ማህበር በስራ አስኪያጅነት የሰራ ቢሆን ይመረጣል።
አድራሻ : ላምበረት መናህሪያ ከሥራና ክህሎት ሚ/ር መ/ቤት ጎን በሚገኘው ኮንዶሚኒየም።
ለበለጠ መረጃ : በስልክ ቁጥር 0116-68-38-38 መደወል ይቻላል።
SHARE THIS JOB
More...