Title |
የቦርሳ ሳምፕል ሰራተኛ |
Company |
Anbessa Shoe Share Company |
Requirnment |
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ;በቦርሳ ቴክኖሎጂ ሰርቲፊኬት ያለዉና በቦርሳ ሳምፕል ስራ ላይ 1 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት
ብዛት;2
ፆታ፡አይለይም
ደመወዝ፡- በስምምነት፥ሰርቪስ፤የህክምና እና ሌሎች ልዩ ልዩ ጥቅማጥቅሞች ያሉት መሆኑን እንገልፃለን
የሥራ አድራሻ፡-አቃቂ ዋናው ፋብሪካ
|
Experiance required (years) |
1 & Above |
How to apply |
ይፈልጋል፡፡ለሥራ መደቡ የወጣውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን ከሚነበብ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ በተከታታይ 5 የስራ ቀናት ውስጥ አስተዳደር ቢሮ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
የመመዝገቢያ አድራሻ- አቃቂ ቆርቆሮ አባቦራ ሬስቶራንት ፊት ለፊት አንበሳ ጫማ አስተደደር ቢሮ
ለበለጠ መረጃ ፡-ስ.ቁ.0114715454/0114716997
SHARE THIS JOB
|
Place of work |
Addis Ababa |
Employment type |
Full Time |
Email |
|
Phone number |
?-?.?.0114715454/0114716997 |
Apply before |
Friday, June 14, 2024 |
Compensation |
Negotiable |
Post date |
Tuesday, June 11, 2024 |
Quick Apply |
not applicable |
more information |
Source |